የበኣል ነቢያት በይበልጥ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ተጣሩ፣ በሰይፍና በጦርም ራሳቸውን ይቆርጡ ነበር
የበኣል ነቢያት እስከ ምሽት መሥዋዕት ጊዜ ድረስ ይቃዡ ነበር