# ኢየሱስ ለዲያብሎስ የመለሰለት ምን ነበር?
ጌታ አምላክህን አትፈታተን በማለት ነበር፡፡
# ኢየሱስ ከቤተ መቅደሱ ጉልላት ለመዝለል ፈቃደኛ አለመሆኑን ሲያይ ዲያብሎስ ምን ነበር ያደረገው?
አመቺ ጊዜ እስኪያገኝ ድረስ ከእርሱ ተለየ፡፡