8 lines
743 B
Markdown
8 lines
743 B
Markdown
# ሕዝቡ ለያህዌ ባይታዘዙ ምንም ተስፋ የላቸውም ማለት ነው?
|
|
|
|
ሕዝቡ ኅጢአታቸውን፣ የአባቶቻቸውን ኀጢአትና ክህደታቸውን ቢናዘዙ፣ ልባቸውንም ቢዋረድና የኀጢአታቸውን ቅጣት ቢቀበሉ ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ የገባውን ኪዳን እንደሚያስብ ያህዌ ይናገራል፡፡
|
|
|
|
# ምንም እንኳ ኀጢአት ቢያደርጉም ያህዌ የሰጣቸው ተስፋ ምንድነው?
|
|
|
|
ፈጽሞ እስኪያጠፋቸው ድረስ እንደማይተዋቸውና እንደማይጸየፋቸው ያህዌ ቃል ይገባል፤ ኪዳኑን በማሰብ አምላካቸው ይሆናል፡፡
|