# ቢልዳድ የኢዮብ ልጆች ሃጢአት እንደሰሩ (እግዚአብሔርን እንደበደሉ) እንዴት አውቃለሁ አለ?
እግዚአብሔር የኢዮብ ልጆችን ለሃጢአታቸው አሳልፎ በመስጠቱ በዚህ አውቃለው አለ፡፡ [8:4-5]