am_tq/ezk/18/29.md

8 lines
558 B
Markdown

# እግዚአብሔር አምላክ፣ በእያንዳንዱ ሰው ላይ እንዴት እንደሚፈርድ ተናገረ?
እግዚአብሔር አምላክ፣ በእያንዳንዱ ሰው ላይ እንደ መንገዱ እንደሚፈርድበት ይናገራል
# እግዚአብሔር አምላክ የእስራኤልን ቤት የሚጠራቸው ምን እንዲያደርጉ ነው?
እግዚአብሔር አምላክ የእስራኤልን ቤት የሚጠራቸው ንስሐ እንዲገቡና ከኃጢአታቸው ሁሉ እንዲመለሱ ነው