am_tq/dan/08/07.md

8 lines
545 B
Markdown

# ፍየሉ አውራውን በግ ምን አደረገው?
ፍየሉም የበጉን ቀንዶች ሰባበረበት፤ በጉም ለመቋቋም የሚያበቃው ኀይል አላገኘም፤ ስለዚህ ፍየሉ ወደ መሬት ጥሎ ረገጠው ። [ 8:7]
# ትልቁ የፍየሉ ቀንድ ሲሰበር በምትኩ ምን በቀለ?
በተሰበረው ቀንድ ቦታ አራት ታላላቅ ቀንዶች ተተኩ፤ እያንዳንዱም ቀንድ ወደተለያየ አራት አቅጣጫ ያመለክት ነበር። [ 8:7]