# ጳውሎስ ፊቱን ወደ እነርሱ ማዞሩን በሰሙ ጊዜ አሕዛብ ምን ተሰማቸው?
አሕዛብ እጅግ ደስ አላቸው፣ የጌታንም ቃል አከበሩ
# ከአሕዛብ ምን ያህሎቹ አመኑ?
ለዘላለም ሕይወት የተቀጠሩ ብዙዎች አመኑ