# በተጨማሪ ጳውሎስ አድማጮቹን ያስጠነቀቃቸው ስለ ምን ነበር?
ጳውሎስ አድማጮቹን ያስጠነቀቀው በነቢያት የተነገረውን የእግዚአብሔር ሥራ ሰምተው ያላመኑትን እነዚያን ሰዎች እንዳይመስሉ ነበር