# ለእግዚአብሔር የቀረበውን የኅብረት መሥዋዕት የበሬዎቹን ደም ሙሴ የት አደረገው? ሙሴ ለእግዚአብሔር የቀረበውን የኅብረት መሥዋዕት የበሬዎቹን ደም እኩሌታ ወስዶ በጎድጓዳ ሰሐን ውስጥ አደረገው፤ የተቀረውን እኩሌታ በመሠዊያው ላይ ረጨው፡፡ [ 24: 6-7] # እግዚአብሔር ከእስራኤላውያን ጋር ቃል ኪዳን የገባው እንዴት ነው? እግዚአብሔር ከእስራኤላውያን ጋር ቃል ኪዳን የገባው ቃሎቹን ሁሉ ከተስፋ ቃል ጋር ለእነርሱ በመስጠት ነው፡፡ [24: 8]