12 lines
989 B
Markdown
12 lines
989 B
Markdown
|
# የእግዚአብሔርን መንግሥት የማይወርሱ እነማን ናቸው?
|
||
|
|
||
|
ዐመፀኞች፣ ሴሰኞች፣ ጣዖት አምላኪዎች፣ አመንዝሮች፣ ወንደቃዎች፣ ግብረ ሰዶማውያን፣ ሌቦች፣ ስግብግቦች፣ ሰካራሞች፣ ተሳዳቢዎችና ቀማኞች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም፡፡
|
||
|
|
||
|
# የእግዚአብሔርን መንግሥት የማይወርሱ እነማን ናቸው?
|
||
|
|
||
|
ዐመፀኞች፣ ሴሰኞች፣ ጣዖት አምላኪዎች፣ አመንዝሮች፣ ወንደቃዎች፣ ግብረ ሰዶማውያን፣ ሌቦች፣ ስግብግቦች፣ ሰካራሞች፣ ተሳዳቢዎችና ቀማኞች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም፡፡
|
||
|
|
||
|
# ቀድሞ ዐመፀኞች የነበሩ የቆሮንቶስ አማኞች ምን ነበር የሆኑት?
|
||
|
|
||
|
በጌታ ኢየሱስ ስምና በአምላካችን መንፈስ ታጥበው ተቀደሱ፡፡
|