am_tq/rom/08/14.md

8 lines
372 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# የእግዚአብሔር ልጆች እንዴት እየተመሩ ነው የሚኖሩት?
የእግዚአብሔር ልጆች በእግዚአብሔር መንፈስ የመራሉ። [8:14]
# አማኝ የእግዚአብሔርን ቤተሰብ አንዴት ይቀላቀላል?
አማኝ በጉዲፈቻ ወደ እግዚአብሔር ቤተሰብ ይቀላቀላል። [8:15]