am_tq/rev/16/08.md

8 lines
352 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# አራተኛው የእግዚአብሔር የቁጣው ጽዋ በፈሰሰ ጊዜ ምን ሆነ?
ፀሐይ ሰዎችን በእሳት አቃጠለች [16:8]
# ሰዎቹ ለእነዚህ መቅሠፍቶች ምን ዓይነት ምላሽ ሰጡ?
ሰዎቹ ንስሐ አልገቡም ወይም ለእግዚአብሔር ክብርን አልሰጡም [16:9]