8 lines
527 B
Markdown
8 lines
527 B
Markdown
|
# በሎዶቅያ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ስለ ራሱ የሚለው ምንድነው?
|
||
|
|
||
|
በሎዶቅያ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ሀብታም ነኝ፣ አንዳችም አያስፈልገኝም ይላል [3:17]
|
||
|
|
||
|
# ክርስቶስ በሎዶቅያ ስለሚገኘው ቤተ ክርስቲያን የሚለው ምንድነው?
|
||
|
|
||
|
ክርስቶስ፣ በሎዶቅያ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ጎስቋላ፣ ምስኪን፣ ድኻ፣ ዕውርና የተራቆተ ነው ይላል [3:17]
|