8 lines
481 B
Markdown
8 lines
481 B
Markdown
|
# እስራኤል በእግዚአብሔር ዓይን ትክክል ያልሆነውን ነገር የፈፀሙት እንዴት ነው?
|
||
|
|
||
|
ከእግዚአብሔር ጋር የገቡትን ቃል ኪዳን አልጠበቁምሕጉንም ለመታዘዝ ፈቃደኛ አልነበሩም። [78: 10-13]
|
||
|
|
||
|
# እግዚአብሔር እስራኤልን የመራው እንዴት ነበር?
|
||
|
|
||
|
ቀን ቀን በደመናና ሌሊት በእሳት ብርሃን ይመራቸው ነበር። [78: 10-13]
|