12 lines
648 B
Markdown
12 lines
648 B
Markdown
|
# እግዚአብሔር መመስገን ያለበት ለምንድን ነው?
|
||
|
|
||
|
ትእዛዝ ሰጥቶ ሁሉም ነገር ስለ ተፈጠረ እግዚአብሔር መመስገን አለበት። [148: 5]
|
||
|
|
||
|
# የትኛው ሕግ ለዘላለም አይለወጥም?
|
||
|
|
||
|
የእግዚአብሔር ሕግ ለዘላለም አይለወጥም። [148: 6]
|
||
|
|
||
|
# እግዚአብሔርን ከምድር ማመስገን ያለበት ማን ነው?
|
||
|
|
||
|
የባሕር ፍጥረታትን ሁሉ በውቅያኖስ ውስጥ ያሉ ሁሉ እሳትና በረዶ ደመና እና ነፋስም ቃሉን የሚፈጽሙ እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ። [148: 6-7]
|