8 lines
581 B
Markdown
8 lines
581 B
Markdown
|
# ከዚያ በኃላ ወደ ቤቱ መምጣት እንደሌለበት እንዲነግሩት መቶ አለቃው ወዳጆቹን ወደ ኢየሱስ የላከው ለምን ነበር?
|
||
|
|
||
|
ኢየሱስ ወደ ቤቱ እንዲመጣ የሚገባው ሰው እንዳልሆነ መቶ አለቃው ተናገረ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ታዲያ፣ መቶ አለቃው ኢየሱስ አገልጋዩን እንዲፈውስላት የጠየቀው እንዴት ነበር?
|
||
|
|
||
|
መቶ አለቃው ኢየሱስ አገልጋዩን እንዲፈውስለት የጠየቀው ቃል በመናገር ብቻ ነበር፡፡
|