8 lines
630 B
Markdown
8 lines
630 B
Markdown
|
# ምኩራብ ውስጥ ኢየሱስ በተናገረው የመጀመሪያው ምሳሌ አንድ ሰው ለመርዳት እግዚአብሔር ኤልያስን የላከው ወዴት ነበር?
|
||
|
|
||
|
እግዚአብሔር ኤልያስን የላከው ሲዶና ከተማ አጠገብ ወደ ነበረችወ ወደ ሰራፕታ ነበር፡፡
|
||
|
|
||
|
# ምኩራብ ውስጥ ኢየሱስ በተናገረው ሁለተኛው ምሳሌ አንድ ሰው ለመርዳት እግዚአብሔር ኤልሳዕን የላከው ወዴት ነበር?
|
||
|
|
||
|
እግዚአብሔር ሶርያዊው ንዕማንን እንዲረዳ ኤልሳዕን ላከው፡፡
|