am_tq/luk/04/25.md

8 lines
630 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# ምኩራብ ውስጥ ኢየሱስ በተናገረው የመጀመሪያው ምሳሌ አንድ ሰው ለመርዳት እግዚአብሔር ኤልያስን የላከው ወዴት ነበር?
እግዚአብሔር ኤልያስን የላከው ሲዶና ከተማ አጠገብ ወደ ነበረችወ ወደ ሰራፕታ ነበር፡፡
# ምኩራብ ውስጥ ኢየሱስ በተናገረው ሁለተኛው ምሳሌ አንድ ሰው ለመርዳት እግዚአብሔር ኤልሳዕን የላከው ወዴት ነበር?
እግዚአብሔር ሶርያዊው ንዕማንን እንዲረዳ ኤልሳዕን ላከው፡፡