4 lines
297 B
Markdown
4 lines
297 B
Markdown
|
# ምድሪቱን የሰለሉትን ሁለቱን ሰዎች ምን እንዲያደርጉ ኢያሱ ነገራቸው?
|
||
|
|
||
|
ቃል በገቡላት መሠረት ሁለቱ ሰላዮች የጋለሞታይቱ ቤት ገብተው እሷንና ከእሷ ጋር የነበሩትን ሁሉ አወጡ። [6:22-25]
|