8 lines
466 B
Markdown
8 lines
466 B
Markdown
|
# በአንጾኪያ በሁለተኛው ሰንበት የጌታን ቃል ለመስማት የመጡት እነማን ናቸው?
|
||
|
|
||
|
በሁለተኛው ሰንበት የጌታን ቃል ለመስማት የመጡት ከጥቂቶቹ በስተቀር መላው የከተማው ሰዎች ነበሩ
|
||
|
|
||
|
# ሕዝቡን ባዩ ጊዜ አይሁድ ምን አደረጉ?
|
||
|
|
||
|
አይሁድ በቅንዓት ተሞልተው ጳውሎስን እየተሳደቡ መልዕክቱን ተቃወሙት
|