12 lines
809 B
Markdown
12 lines
809 B
Markdown
|
# በዓሉን በደስታ ያከበሩት እነማን ነበሩ?
|
||
|
|
||
|
የይሁዳ ጉባኤ በሙሉ፣ ካህናቱ፣ሌዋውያኑ፣እና ከእስራኤል አብረው የመጡ በሙሉ፣ ከእስራኤል የመጡ መጻተኞች እና በይሁዳ የነበሩ ሁሉ በዓሉን በደስታ አከበሩ፡፡
|
||
|
|
||
|
# የዓሉ አከባበር የተገለጸው እንዴት ነበር?
|
||
|
|
||
|
በኢየሩሳሌም ታላቅ ደስታ ነበር፣ ከሰሎሞን ጊዜ አንስቶ በኢየሩሳሌም እንዲህ የመሰለ ነገር አልነበረም፡፡
|
||
|
|
||
|
# ካህናቱ እና ሌዋውያኑ ከበዓሉ በኋላ ምን አደረጉ?
|
||
|
|
||
|
ህዝቡን ባረኩ፣እግዚአብሔርም ሰማቸው፣ ጸሎታቸውም ወደ ሰማይ ወደ ቅዱስ ማደሪው ደረሰ፡፡
|