4 lines
268 B
Markdown
4 lines
268 B
Markdown
|
# ጳውሎስና ባልደረቦቹ በደል ሲደርስባቸው ምላሻቸው ምን ነበር?
|
||
|
|
||
|
ሲረግሟቸው ይመርቁ ነበር፤ ሲያሳድዷቸው ይታገሡ ነበር፤ ስማቸውን ሲያጠፉ መልካም ይመልሱ ነበር፡፡
|