16 lines
796 B
Markdown
16 lines
796 B
Markdown
# በዳዊት የመጨረሻ ቃላት ሌዋውያኑ ተቆጠሩ
|
|
|
|
ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ለዳዊት የመጨረሻ ትእዛዝ ሰዎቹ ሌዋውያንን እንዲቆጥሩ ነበር” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ
|
|
|
|
በ 1ኛ ዜና 23 ፡24 ውስጥ ይህንን ሐረግ እንዴት እንደተረጉሙት ይመልከቱ ፡፡ (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ገጸ ኅብስት
|
|
|
|
ስለ “ገጸ ኅብስት” የትርጉም ገጹን ይመልከቱ ፡፡ በ 1 ኛ ዜና መዋዕል 9:32 ይህንን እንዴት እንደተረጉሙ ይመልከቱ፡፡
|
|
|
|
# ዱቄት
|
|
|
|
የተፈጨ የእህል ዱቄት
|