28 lines
1.3 KiB
Markdown
28 lines
1.3 KiB
Markdown
# ጻድቅ ሕጐች ሁሉ… ከእነርሱ አልራቅሁም
|
|
|
|
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ነገር ማለት ናቸው፡፡ ጸሐፊው የደጋገማቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
|
|
|
|
# በፊቴ ነበሩ
|
|
|
|
‹‹መርተውኛል›› ወይም፣ ‹‹አስታውሻለሁ››
|
|
|
|
# ነቀፋ አልነበረብኝም… ራሴን ከኀጢአት ጠብቄአለሁ
|
|
|
|
ሁለቱም ዐረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጒም አላቸው፡፡ ጸሐፊው የደጋገማቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
|
|
|
|
# በፊቱ ነቀፋ አልነበረብኝም
|
|
|
|
‹‹በእርሱ ዘንድ ንጹሕ››
|
|
|
|
# ራሴን ከኀጢአት ጠብቄአለሁ
|
|
|
|
‹‹ኀጢአት አላደረግሁም››
|
|
|
|
# እጆቼ ንጹሕ ነበሩ
|
|
|
|
‹‹ንጹሕ እጆች›› ምንም በደል አለማድረግ ማለት ነው፡፡ መዝሙር 18፥20 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በደል አልነበረብኝም›› ወይም፣ ‹‹ሥራዬ ትክክል ነበር››
|
|
|
|
# በዐይኖቹ ፊት
|
|
|
|
ይህ የሚያመለክተው የእግዚአብሔር መገኘት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በፊቱ›› ወይም፣ ‹‹በእርሱ ዘንድ››
|