16 lines
1.2 KiB
Markdown
16 lines
1.2 KiB
Markdown
|
# አሁን
|
||
|
|
||
|
ይህ "በዚቺ ቅጽበት' ማለት ሳይሆን ወደ የሚከተለው አስፈላጊ ነጥብ ትኩረትን ለመሳብ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# እስራታችሁ ይጠብቃል
|
||
|
|
||
|
የእግዚአብሔር ሕዝቡን መቅጣት እጅግ በከፋ ሁኔታ እስራታቸውን እንደሚያጠብቅ ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር እስራታችሁን ያጠብቃል' ወይም "እግዘአብሔር በጣም በከፋ ሁኔታ ይቀጣችኋል' (ስዕላዊ ንግግርና አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር
|
||
|
|
||
|
ይህንን በኢሳይያስ 1፡9 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
|
||
|
|
||
|
# በምድር ላይ የተወሰነውን ጥፋት
|
||
|
|
||
|
ጥፋት የሚለው የነገር ስም አጠፋ በሚለው ማሰሪያ አንቀጽ እንዲገለጽ ይህ እንደገና ሊጻፍ ይችላል፡፡ አት፡- "በመላ ምድሪቱ ሕዝቡን ያጠፋል' (የነገር ስም ተመልከት)
|