16 lines
1.4 KiB
Markdown
16 lines
1.4 KiB
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ፡-
|
||
|
|
||
|
ኢሳይያስ የሰማሪያ ሕዝበና ከተማ አክሊል እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ይቀጥላል፡፡ (ኢሳይያስ 28፡1-2 ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# የኤፍሬም ሰካራሞች ትዕቢት አክሊል በእግር ይረገጣል
|
||
|
|
||
|
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "የጠላት ሠራዊት አበባን በእግራቸው እንደሚያደቅቁ የሰማሪያን ትዕቢተኛ ሰካራሞች ያደቅቋቸዋል፡፡' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# የኤፍሬም … ትዕቢት አክሊል … በወፍራሙ ሸለቆ ራስ ላይ ያለች
|
||
|
|
||
|
"አክሊል' ከአበባ የተሠራ ዘውድ ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ከለምለሙ ሸለቆ በላይ የተቀመጠችውን፣ የእስራኤልን ዋና ከተማ፣ የሰማሪያ ከተማን ይወክላል፡፡ (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# የረገፈች … ከመከር በፊት አስቀድማ እንደምትበስል በለስ ትሆናለች
|
||
|
|
||
|
ይህ ከመከር በፊት የበሰለች በለስን እንዳየና ፈጥኖ እንደሚበላ ሰው የጠላት ወታደሮች የሰማሪያን ውበት እንደሚያዩና ፈጥነው እንደሚበዘብዟት ይናገራል፡፡ (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)
|