8 lines
564 B
Markdown
8 lines
564 B
Markdown
|
# • አውራውንም በግ ታርደዋለህ
|
||
|
|
||
|
ይህ አውራ በግ የሚታረደው ካህናትን ለማንጻት ነው፤ በጉን የሚያርደው አሮን ወይም የእርሱ ልጆች ሳይሆኑ ሙሴ ነው።
|
||
|
|
||
|
# • አውራውን በግ በመሠዊያው ላይ ታቃጥላለህ
|
||
|
|
||
|
የወይፈኑ መስዋዕት ከሰፈር ውጪ ወይም ከመገናኛው ድንኳን ደጅ ላይ ታርዷል ነገር ግን አውራ በጉ በሰፈር ውስጥ ወይም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይታረዳል።
|