16 lines
843 B
Markdown
16 lines
843 B
Markdown
|
# እግዚአብሔርም በቀኝ እጅህ በኩል ይጋርድሃል።
|
||
|
|
||
|
“ይጋርድሃል” የሚለው ቃል ጥበቃን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔር አንተን ከሚጎዱ ነገሮች ሊጠብቅህ ከአጠገብህ ነው”
|
||
|
|
||
|
# በቀኝ እጅህ በኩል
|
||
|
|
||
|
ይህ ሐረግ ከጸሐፊው አጠገብ መሆኑን ያመለክታል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ፀሐይ በቀን አያቃጥልህም ጨረቃም በሌሊት
|
||
|
|
||
|
“ቀን” እና “ሌሊት” የሚሉት ቃላት በመካከላቸው ያለውን ያመለክታል፡፡ “እግዚአብሔር ከሁሉም ነገሮች በማንኛውም ጊዜ ይጠብቅሃል፡፡”
|
||
|
|
||
|
# ጨረቃም በሌሊት
|
||
|
|
||
|
ይህ የሚያመለክተው “አንተን አይጎዳህም”፡፡ “ጨረቃም በሌሊት አይጎዳህም”
|