16 lines
1.2 KiB
Markdown
16 lines
1.2 KiB
Markdown
|
# አንተ በዐይኖችህ ትመለከታለህ፣ ታያለህም
|
||
|
|
||
|
"አንተ ራስህ መከራ አትቀበልም፣ ነገር ግን በጥንቃቄ ታያለህ፣ ደግሞም ትመለከታለህ"
|
||
|
|
||
|
# የክፉዎች መቀጣት
|
||
|
|
||
|
"ቅጣት" የሚለው ረቂቅ ስም በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ "እግዚአብሔር ክፉዎችን እንዴት እንደሚቀጣ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ያህዌ መሸሸጊያዬ ነው
|
||
|
|
||
|
ጸሐፊው፣ ከጠላቶቹ ጥበቃ ለማግኘት ያህዌ ለእርሱ አስተማማኝ ስፍራ እንደሆነ አደርጎ ይገልጻል፡፡ "አንድ ሰው በመሸሸጊያ ስፍራ ጥበቃ እንደሚያገኝ ያህዌ እኔን ይጠብቀኛል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ልዑሉንም መሸሸጊያህ አድርግ
|
||
|
|
||
|
"ልዑሉንም መሸሸጊያህ ማድረግ አለብህ ፡፡" ዘማሪው ለእግዚአብሔር መናገሩን አቁሞ ለአንባቢው ይናገራል፡፡
|