11 lines
579 B
Markdown
11 lines
579 B
Markdown
|
# የሐዋርያት ሥራ 22፡ 27-29
|
||
|
|
||
|
እንዲህ አለው
|
||
|
"ለጳውሎስ ሂድ አለው"
|
||
|
የተገኘ ዜግነት
|
||
|
"ዜግነት ያገኘሁ" ወይም "ዜጋ የሆንኩ"
|
||
|
የተወለድኩት ሮማዊ ሆኜ ነው
|
||
|
"የተወለድኩት የሮም ዜግነት ካላቸው ቤተሰብ ነው፤ ስለዚህም የሮም ዜግነት ያገኘኹት በውልደት ነው፡፡"
|
||
|
ይህንን ሊያደረግ የነበረው ሰው
|
||
|
"ይህንን ለማድረግ ያቀደው ሰው" ወይም "ይህንን ለማድረግ እየተዘጋጀ ያለው ሰው"
|